-
-
Amharic (NT) -
-
12
|2 CorÃntios 9:12|
የዚህ ረድኤት አገልግሎት ለቅዱሳን የሚጎድላቸውን በሙሉ የሚሰጥ ብቻ አይደለምና፥ ነገር ግን ደግሞ በብዙ ምስጋና ለእግዚአብሔር ይበዛል፤
-
13
|2 CorÃntios 9:13|
በዚህ አገልግሎት ስለ ተፈተናችሁ፥ በክርስቶስ ወንጌል በማመናችሁ ስለሚሆን መታዘዝ እነርሱንና ሁሉንም ስለምትረዱበት ልግስና እግዚአብሔርን ያከብራሉ፥
-
14
|2 CorÃntios 9:14|
ራሳቸውም ስለ እናንተ ሲያማልዱ፥ በእናንተ ላይ ከሚሆነው ከሚበልጠው ከእግዚአብሔር ጸጋ የተነሣ ይናፍቁአችኋል።
-
15
|2 CorÃntios 9:15|
ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን።
-
-
Sugestões

Clique para ler Apocalipse 21-21