-
-
Amharic (NT) -
-
22
|Gálatas 5:22|
የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው።
-
23
|Gálatas 5:23|
እንደዚህ ያሉትን የሚከለክል ሕግ የለም።
-
24
|Gálatas 5:24|
የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።
-
25
|Gálatas 5:25|
በመንፈስ ብንኖር በመንፈስ ደግሞ እንመላለስ።
-
26
|Gálatas 5:26|
እርስ በርሳችን እየተነሣሣንና እየተቀናናን በከንቱ አንመካ።
-
-
Sugestões

Clique para ler Apocalipse 21-21