-
-
Amharic (NT) -
-
14
|1 Tesalonicenses 4:14|
ኢየሱስ እንደ ሞተና እንደ ተነሣ ካመንን፥ እንዲሁም በኢየሱስ ያንቀላፉቱን እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ያመጣቸዋልና።
-
15
|1 Tesalonicenses 4:15|
በጌታ ቃል የምንላችሁ ይህ ነውና፤ እኛ ሕያዋን ሆነን ጌታ እስኪመጣ ድረስ የምንቀር ያንቀላፉቱን አንቀድምም፤
-
16
|1 Tesalonicenses 4:16|
ጌታ ራሱ በትእዛዝ በመላእክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሔርም መለከት ከሰማይ ይወርዳልና፥ በክርስቶስም የሞቱ አስቀድመው ይነሣሉ፤
-
17
|1 Tesalonicenses 4:17|
ከዚያም በኋላ እኛ ሕያዋን ሆነን የምንቀረው፥ ጌታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና እንነጠቃለን፤ እንዲሁም ሁልጊዜ ከጌታ ጋር እንሆናለን።
-
18
|1 Tesalonicenses 4:18|
ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ።
-
-
Sugerencias

Haga clic para leer 1 Pedro 1-5