- 
			
				
- 
									
   Amharic (NT)									 - 
									
									 
- 
									
									12
									 
									 
									|2 Corintios 9:12|
									የዚህ ረድኤት አገልግሎት ለቅዱሳን የሚጎድላቸውን በሙሉ የሚሰጥ ብቻ አይደለምና፥ ነገር ግን ደግሞ በብዙ ምስጋና ለእግዚአብሔር ይበዛል፤									
									    
								 
- 
									
									13
									 
									 
									|2 Corintios 9:13|
									በዚህ አገልግሎት ስለ ተፈተናችሁ፥ በክርስቶስ ወንጌል በማመናችሁ ስለሚሆን መታዘዝ እነርሱንና ሁሉንም ስለምትረዱበት ልግስና እግዚአብሔርን ያከብራሉ፥									
									    
								 
- 
									
									14
									 
									 
									|2 Corintios 9:14|
									ራሳቸውም ስለ እናንተ ሲያማልዱ፥ በእናንተ ላይ ከሚሆነው ከሚበልጠው ከእግዚአብሔር ጸጋ የተነሣ ይናፍቁአችኋል።									
									    
								 
- 
									
									15
									 
									 
									|2 Corintios 9:15|
									ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን።									
									    
								 
 - 
									
 - 
				
Sugerencias
 

Haga clic para leer Juan 16-18