- 
			
				
- 
									
   Amharic (NT)									 - 
									
									 
- 
									
									1
									 
									 
									|Filemón 1:1|
									የክርስቶስ ኢየሱስ እስር ጳውሎስ ወንድሙም ጢሞቴዎስ፥ ለተወደደውና አብሮን ለሚሠራ ለፊልሞና፥									
									    
								 
- 
									
									2
									 
									 
									|Filemón 1:2|
									ለእኅታችንም ለአፍብያ፥ ከእኛም ጋር አብሮ ወታደር ለሆነ ለአርክጳ፥ በቤትህም ላለች ቤተ ክርስቲያን፤									
									    
								 
- 
									
									3
									 
									 
									|Filemón 1:3|
									ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።									
									    
								 
- 
									
									4
									 
									 
									|Filemón 1:4|
									በጌታ በኢየሱስ ዘንድ በቅዱሳንም ሁሉ ዘንድ ስላለህ ስለ ፍቅርህና ስለ እምነትህ ሰምቼ፥ በጸሎቴ እያሳሰብሁ ሁልጊዜ አምላኬን አመሰግናለሁ፤									
									    
								 
- 
									
									6
									 
									 
									|Filemón 1:6|
									የእምነትህም ኅብረት፥ በእኛ ዘንድ ያለውን በጎ ነገር ሁሉ በማወቅ፥ ለክርስቶስ ኢየሱስ ፍሬ እንዲያፈራ እለምናለሁ፤									
									    
								 
- 
									
									7
									 
									 
									|Filemón 1:7|
									የቅዱሳን ልብ በአንተ ስራ ስለ ዐረፈ፥ ወንድሜ ሆይ፥ በፍቅርህ ብዙ ደስታንና መጽናናትን አግኝቼአለሁና።									
									    
								 
- 
									
									8
									 
									 
									|Filemón 1:8|
									ስለዚህ የሚገባውን አዝህ ዘንድ በክርስቶስ ምንም እንኳ ብዙ ድፍረት ቢኖረኝ፥									
									    
								 
- 
									
									9
									 
									 
									|Filemón 1:9|
									ይልቁንም እንደዚህ የሆንሁ እኔ ጳውሎስ ሽማግሌው፥ አሁንም ደግሞ የኢየሱስ ክርስቶስ እስር የሆንሁ፥ ስለ ፍቅር እለምናለሁ።									
									    
								 
- 
									
									10
									 
									 
									|Filemón 1:10|
									አስቀድሞ ስላልጠቀመህ፥ አሁን ግን ለእኔም ለአንተም ስለሚጠቅም በእስራቴ ስለ ወለድሁት ስለ ልጄ ስለ አናሲሞስ እለምንሃለሁ።									
									    
								 
- 
									
									12
									 
									 
									|Filemón 1:12|
									እርሱን እልከዋለሁ፤									
									    
								 
 - 
									
 - 
				
Sugerencias
 

Haga clic para leer Juan 16-18