-
-
Amharic (NT)
-
-
19
|Gálatas 5:19|
የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት፥ ርኵሰት፥
-
20
|Gálatas 5:20|
መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥
-
21
|Gálatas 5:21|
መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ይህንም የሚመስል ነው። አስቀድሜም እንዳልሁ፥ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም።
-
22
|Gálatas 5:22|
የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው።
-
23
|Gálatas 5:23|
እንደዚህ ያሉትን የሚከለክል ሕግ የለም።
-
24
|Gálatas 5:24|
የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።
-
25
|Gálatas 5:25|
በመንፈስ ብንኖር በመንፈስ ደግሞ እንመላለስ።
-
26
|Gálatas 5:26|
እርስ በርሳችን እየተነሣሣንና እየተቀናናን በከንቱ አንመካ።
-
1
|Gálatas 6:1|
ወንድሞች ሆይ፥ ሰው በማናቸውም በደል ስንኳ ቢገኝ፥ መንፈሳውያን የሆናችሁ እናንተ እንደዚህ ያለውን ሰው በየውሃት መንፈስ አቅኑት፤ አንተ ደግሞ እንዳትፈተን ራስህን ጠብቅ።
-
2
|Gálatas 6:2|
ከእናንተ እያንዳንዱ የአንዱን ሸክም ይሸከም እንዲሁም የክርስቶስን ሕግ ፈጽሙ።
-
-
Sugerencias
Haga clic para leer Números 25-27