-
-
Amharic (NT)
-
-
21
|Juan 2:21|
እርሱ ግን ስለ ሰውነቱ ቤተ መቅደስ ይል ነበር።
-
22
|Juan 2:22|
ስለዚህ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ይህን እንደ ተናገረ አሰቡና መጽሐፍንና ኢየሱስ የተናገረውን ቃል አመኑ።
-
23
|Juan 2:23|
በፋሲካ በዓልም በኢየሩሳሌም ሳለ፥ ያደረገውን ምልክት ባዩ ጊዜ ብዙ ሰዎች በስሙ አመኑ፤
-
24
|Juan 2:24|
ነገር ግን ኢየሱስ ሰዎችን ሁሉ ያውቅ ነበር፤ ስለ ሰውም ማንም ሊመሰክር አያስፈልገውም ነበርና አይተማመናቸውም ነበር፤ ራሱ በሰው ያለውን ያውቅ ነበርና።
-
-
Sugerencias
Haga clic para leer Levítico 8-10