-
-
Amharic (NT)
-
-
32
|Juan 3:32|
ያየውንና የሰማውንም ይህን ይመሰክራል፥ ምስክሩንም የሚቀበለው የለም።
-
33
|Juan 3:33|
ምስክሩን የተቀበለ እግዚአብሔር እውነተኛ እንደ ሆነ አተመ።
-
34
|Juan 3:34|
እግዚአብሔር የላከው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራልና፤ እግዚአብሔር መንፈሱን ሰፍሮ አይሰጥምና።
-
35
|Juan 3:35|
አባት ልጁን ይወዳል ሁሉንም በእጁ ሰጥቶታል።
-
36
|Juan 3:36|
በልጁ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም።
-
-
Sugerencias
Haga clic para leer Números 25-27