-
-
Amharic (NT)
-
-
41
|Juan 7:41|
ሌሎች። ይህ ክርስቶስ ነው አሉ፤ ሌሎች ግን። ክርስቶስ በእውኑ ከገሊላ ይመጣልን?
-
42
|Juan 7:42|
ክርስቶስ ከዳዊት ዘር ዳዊትም ከነበረባት መንደር ከቤተ ልሔም እንዲመጣ መጽሐፍ አላለምን? አሉ።
-
43
|Juan 7:43|
እንግዲህ ከእርሱ የተነሣ በሕዝቡ መካከል መለያየት ሆነ፤
-
44
|Juan 7:44|
ከእነርሱም አንዳንዶቹ ሊይዙት ወደዱ ነገር ግን እጁን ማንም አልጫነበትም።
-
45
|Juan 7:45|
ሎሌዎቹም ወደ ካህናት አለቆችና ወደ ፈሪሳውያን መጡ፤ እነዚያም። ያላመጣችሁት ስለ ምን ነው? አሉአቸው።
-
46
|Juan 7:46|
ሎሌዎቹ። እንደዚህ ሰው ማንም እንዲሁ ከቶ አልተናገረም ብለው መለሱ።
-
47
|Juan 7:47|
እንግዲህ ፈሪሳውያን። እናንተ ደግሞ ሳታችሁን?
-
48
|Juan 7:48|
ከአለቆች ወይስ ከፈሪሳውያን በእርሱ ያመነ አለን?
-
49
|Juan 7:49|
ነገር ግን ሕግን የማያውቀው ይህ ሕዝብ ርጉም ነው ብለው መለሱላቸው።
-
50
|Juan 7:50|
ከእነርሱ አንዱ በሌሊት ቀድሞ ወደ እርሱ መጥቶ የነበረ ኒቆዲሞስ።
-
-
Sugerencias
Haga clic para leer Levítico 8-10