-
-
Amharic (NT)
-
-
32
|Romanos 11:32|
እግዚአብሔር ሁሉን ይምር ዘንድ ሁሉን በአለመታዘዝ ዘግቶታልና።
-
33
|Romanos 11:33|
የእግዚአብሔር ባለ ጠግነትና ጥበብ እውቀቱም እንዴት ጥልቅ ነው፤ ፍርዱ እንዴት የማይመረመር ነው፥ ለመንገዱም ፍለጋ የለውም።
-
34
|Romanos 11:34|
የጌታን ልብ ያወቀው ማን ነው?
-
35
|Romanos 11:35|
ወይስ አማካሪው ማን ነበር? ወይስ ብድራቱን ይመልስ ዘንድ ለእርሱ አስቀድሞ የሰጠው ማን ነው?
-
36
|Romanos 11:36|
ሁሉ ከእርሱና በእርሱ ለእርሱም ነውና፤ ለእርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።
-
-
Sugerencias
Haga clic para leer Levítico 8-10