-
-
Amharic (NT)
-
-
21
|Romanos 7:21|
እንግዲያስ መልካሙን አደርግ ዘንድ ስወድ በእኔ ክፉ እንዲያድርብኝ ሕግን አገኛለሁ።
-
22
|Romanos 7:22|
በውስጡ ሰውነቴ በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለኛልና፥
-
23
|Romanos 7:23|
ነገር ግን በብልቶቼ ከአእምሮዬ ሕግ ጋር የሚዋጋውንና በብልቶቼ ባለ በኃጢአት ሕግ የሚማርከኝን ሌላ ሕግ አያለሁ።
-
24
|Romanos 7:24|
እኔ ምንኛ ጎስቋላ ሰው ነኝ! ለዚህ ሞት ከተሰጠ ሰውነት ማን ያድነኛል?
-
25
|Romanos 7:25|
በኢየሱስ ክርስቶስ በጌታችን ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን። እንግዲያስ እኔ በአእምሮዬ ለእግዚአብሔር ሕግ፥ በሥጋዬ ግን ለኃጢአት ሕግ እገዛለሁ።
-
-
Sugerencias
Haga clic para leer Levítico 8-10