- 
			
				
- 
									
   Amharic (NT)									 - 
									
									 
- 
									
									18
									 
									 
									|2 Corintios 5:18|
									ነገር ግን የሆነው ሁሉ፥ በክርስቶስ ከራሱ ጋር ካስታረቀን የማስታረቅም አገልግሎት ከሰጠን፥ ከእግዚአብሔር ነው፤									
									    
								 
- 
									
									19
									 
									 
									|2 Corintios 5:19|
									እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ።									
									    
								 
- 
									
									20
									 
									 
									|2 Corintios 5:20|
									እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን፤ ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን።									
									    
								 
- 
									
									21
									 
									 
									|2 Corintios 5:21|
									እኛ በእርሱ ሆነን የእግዚአብሔር ጽድቅ እንሆን ዘንድ ኃጢአት ያላወቀውን እርሱን ስለ እኛ ኃጢአት አደረገው።									
									    
								 
- 
									
									1
									 
									 
									|2 Corintios 6:1|
									አብረንም እየሠራን የእግዚአብሔርን ጸጋ በከንቱ እንዳትቀበሉ ደግሞ እንለምናለን፤									
									    
								 
- 
									
									2
									 
									 
									|2 Corintios 6:2|
									በተወደደ ሰዓት ሰማሁህ በመዳንም ቀን ረዳሁህ ይላልና፤ እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤ እነሆ፥ የመዳን ቀን አሁን ነው።									
									    
								 
- 
									
									3
									 
									 
									|2 Corintios 6:3|
									አገልግሎታችንም እንዳይነቀፍ በአንዳች ነገር ማሰናከያ ከቶ አንሰጥም።									
									    
								 
- 
									
									4
									 
									 
									|2 Corintios 6:4|
									ነገር ግን በሁሉ እንደ እግዚአብሔር አገልጋዮች ራሳችንን እናማጥናለን፤									
									    
								 
- 
									
									5
									 
									 
									|2 Corintios 6:5|
									በብዙ መጽናት፥ በመከራ፥ በችግር፥ በጭንቀት፥ በመገረፍ፥ በወኅኒ፥ በሁከት፥ በድካም፥ እንቅልፍ በማጣት፥									
									    
								 
- 
									
									6
									 
									 
									|2 Corintios 6:6|
									በመጦም፥ በንጽህና፥ በእውቀት፥ በትዕግሥት፥ በቸርነት፥ በመንፈስ ቅዱስ፥ ግብዝነት በሌለው ፍቅር፥ በእውነት ቃል፥									
									    
								 
 - 
									
 - 
				
Sugerencias
 

Haga clic para leer Juan 16-18