-
-
Amharic (NT)
-
-
42
|Lucas 20:42|
ዳዊትም ራሱ በመዝሙራት መጽሐፍ። ጌታ ጌታዬን። ጠላቶችህን ለእግርህ መርገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው ይላል።
-
44
|Lucas 20:44|
እንግዲህ ዳዊት። ጌታ ብሎ ይጠራዋል፥ እንዴትስ ልጁ ይሆናል?
-
45
|Lucas 20:45|
ሕዝቡም ሁሉ ሲሰሙ ደቀ መዛሙርቱን።
-
46
|Lucas 20:46|
ረጃጅም ልብስ ለብሰው መዞር ከሚፈልጉ፥ በገበያም ሰላምታ፥ በምኵራብም የከበሬታ ወንበር፥ በምሳም የከበሬታ ስፍራ ከሚወዱ ከጻፎች ተጠበቁ፤
-
47
|Lucas 20:47|
የመበለቶችን ቤት የሚበሉ ጸሎታቸውንም በማስረዘም የሚያመካኙ፥ እነዚህ የባሰ ፍርድ ይቀበላሉ አለ።
-
-
Sugerencias
Haga clic para leer Números 17-19