-
-
Amharic (NT)
-
-
46
|Lucas 2:46|
ከሦስት ቀንም በኋላ በመምህራን መካከል ተቀምጦ ሲሰማቸውም ሲጠይቃቸውም በመቅደስ አገኙት፤
-
47
|Lucas 2:47|
የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ተገረሙ።
-
48
|Lucas 2:48|
ባዩትም ጊዜ ተገረሙ፥ እናቱም። ልጄ ሆይ፥ ለምን እንዲህ አደረግህብን? እነሆ፥ አባትህና እኔ እየተጨነቅን ስንፈልግህ ነበርን አለችው።
-
49
|Lucas 2:49|
እርሱም። ስለ ምን ፈለጋችሁኝ? በአባቴ ቤት እሆን ዘንድ እንዲገባኝ አላወቃችሁምን? አላቸው።
-
50
|Lucas 2:50|
እነርሱም የተናገራቸውን ነገር አላስተዋሉም።
-
51
|Lucas 2:51|
ከእነርሱም ጋር ወርዶ ወደ ናዝሬት መጣ፥ ይታዘዝላቸውም ነበር። እናቱም ይህን ነገር ሁሉ በልብዋ ትጠብቀው ነበር።
-
52
|Lucas 2:52|
ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
-
-
Sugerencias
Haga clic para leer Números 17-19