- 
			
				
- 
									
   Amharic (NT)									 - 
									
									 
- 
									
									1
									 
									 
									|1 Corintios 11:1|
									እኔ ክርስቶስን እንደምመስል እኔን ምሰሉ።									
									    
								 
- 
									
									2
									 
									 
									|1 Corintios 11:2|
									ወንድሞች ሆይ፥ በሁሉ ስለምታስቡኝና አሳልፌ እንደ ሰጠኋችሁ ወግን ፈጽማችሁ ስለ ያዛችሁ አመሰግናችኋለሁ።									
									    
								 
- 
									
									3
									 
									 
									|1 Corintios 11:3|
									ነገር ግን የወንድ ሁሉ ራስ ክርስቶስ፥ የሴትም ራስ ወንድ፥ የክርስቶስም ራስ እግዚአብሔር እንደ ሆነ ልታውቁ እወዳለሁ።									
									    
								 
- 
									
									4
									 
									 
									|1 Corintios 11:4|
									ራሱን ተከናንቦ የሚጸልይ ወይም ትንቢት የሚናገር ወንድ ሁሉ ራሱን ያዋርዳል።									
									    
								 
- 
									
									5
									 
									 
									|1 Corintios 11:5|
									ራስዋን ሳትሸፍን ግን የምትጸልይ ወይም ትንቢት የምትናገር ሴት ሁሉ ራስዋን ታዋርዳለች፤ እንደ ተላጨች ያህል አንድ ነውና።									
									    
								 
- 
									
									6
									 
									 
									|1 Corintios 11:6|
									ሴትም ራስዋን ባትሸፍን ጠጉርዋን ደግሞ ትቆረጥ፤ ለሴት ግን ጠጉርዋን መቆረጥ ወይም መላጨት የሚያሳፍር ከሆነ ራስዋን ትሸፍን።									
									    
								 
- 
									
									7
									 
									 
									|1 Corintios 11:7|
									ወንድ የእግዚአብሔር ምሳሌና ክብር ስለ ሆነ ራሱን መከናነብ አይገባውም፤ ሴት ግን የወንድ ክብር ናት።									
									    
								 
- 
									
									8
									 
									 
									|1 Corintios 11:8|
									ሴት ከወንድ ናት እንጂ ወንድ ከሴት አይደለምና።									
									    
								 
- 
									
									9
									 
									 
									|1 Corintios 11:9|
									ሴት ስለ ወንድ ተፈጠረች እንጂ ወንድ ስለ ሴት አልተፈጠረምና።									
									    
								 
- 
									
									10
									 
									 
									|1 Corintios 11:10|
									ስለዚህ ሴት ከመላእክት የተነሣ በራስዋ ሥልጣን ሊኖራት ይገባል።									
									    
								 
 - 
									
 - 
				
Sugerencias
 

Haga clic para leer Juan 16-18